ይህ የዲያኮኒ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ፣ በአልባኒያ ፣ በአርሜኒያ ፣ በቦስኒያ ሄርዝጎቪና ፣ በጆርጂያ ፣ በኮሶቮ ፣
ሩሲያ ፣ ቱርክ እና ዩክሬን ወዘተ፣ ወደ ጀርመን ለመሄድ ለሚፈልጉ ሰዎች ከቤተሰብ መገናኘት ፣ በሥራ ፣ በሙያ
ስልጠና ፣ ለበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወደ ጀርመን ለመሀሄድ የሚፈልጉ ነጻ የምክር አገልግሎት እንሰጠለን ። በተጨማሪም በጀርመን ውስጥ የሩሲያ ዜጎች የምክር አገልግሎቱን የሚያገኙት ጀርመን ከሚገኘው ቢሮ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በናይጄሪያና ሰርቢያ አዳዲስ የምክር አገልድሎት ቢሮዎችም በመቋቋም ላይ ናቸው።
ፕሮጀክቱ በቤተሰብ ምክንያት (ከልጅ ወይም ከትዳር ጓደኛ ጋር እንደገና መገናኘት) ለሙያ ወይም ለትምህርት ወደ ጀርመን ለመ
ጓዝና ለመኖር የሚፈልጉ ሰዎችን ያግዛል ይመክራል ።
ይህን ፕሮጀክት በአውሮፓ ህብረት, በጀርመን ፌደራል ሪፐብሊክ እና በዲያኮኒ የፍልሰት, ጥገኝነት እና የውህደት ቢሮ በገንዘብ ይደገፋል
የገንዘብ ድጋፍ የተደረገው በ:

Quelle: eigene Erstellung
Quelle: Diakonie Baden








